በደንብ ገብቶሃል አቶ አማረ፤ነገር ግን ከቁጥጥር እየወጣ ያለን ነገር በቁጥጥር እና በምክክር ሳይሆን ማስተካከል የሚቻለው በአብዮት ነው
I think you are lidetu or berket simon
....ስለዚህ ሰው ግዜ ወስዶ መጻፉ ያሳፍራል፤....ግን ሕዝባዊው እንቅስቃሴ የማይቀር መሆኑን ለማስገንዘብ ነው፤ በሌላም በኩል .የሰኔው አንድ ግድያ እንዲፈጸም ልደቱ ከኢህአዴግ ሰዎች ጋር ወረቀት እንዲበተን ያደረጉበት ሂደት ተደርሶበታል፤...ቀኑ ሲደርስ ሰኔ 1997 ባለቁት ከ60 በሚልቁ ወገኖቻችን ለፍርድ ከሚቀርቡት አንዱ አቶ ልደቱ አያሌው መሆኑን ማስታወሱ ተገቢ ነው።..የኢህአዴግ በህዝባዊ እንቅስቃሴ መወገድ የሚያባንነው በኢህአዴግ ወጪው ስለሚሸፈን ብቻ ሳይሆን የሰራውን ወንጀል ስለሚያውቅ ጭምር ነው፤
ሰውየው ከሞተ እኮ 5 ዓመት አለፈው፣......ለመሆኑ አለ እንዴ አወይ አለማፈር..እድር የረሳው ሬሳ
ይህ ዜና ፎርቹን ጋዜጣ ላይ ከወጣ ወራት ተቆጥሩዋል፤አሁን ሪፖርተር ላይ ዜናው የወጣበት ምክንያት እና አወጣጡ የሕወሐት ሰዎች በወቅቱ ሁኔታ አልፈሩም የሚል መልዕክት በማስተላለፍ፣ለለውጥ ሊነሳ የተዘጋጀውን ሕዝብ ተስፋ ለማስቆረጥ የተቀመረች ናት፤ቤቱ የሚሰራው ለአቶ መለስ ሳይሆን ፣በኢትዮጵያ በጉልበትም ይሁን በህዝብ ምርጫ ወደስልጣን ለሚመጡ መሪዎች ሁሉ በመሆኑ የአቶ መለስ የግል ርዕስት አስመስሎ ዘገባ ማቅረብ ፖለቲካዊ መልክት አለው፤....ከዚህ በላይ ይህን ግፍ ፣ይህን ዘረኝነት፣ይህን ድንቁርና ልንሸከመው አንችልም፤...በዘረፋው ተባባሪ ያልሆናችሁ የሕወሐት አባለት ከዘረኛ በሸታችሁ ተፈወሱና ረሳችሁን ከአደጋ አድኑ፤.....አትጠራጠሩ 2003 የወያኔ የመጨረሻው የስልጧን ዘመን ነው፤....የዘረፉትንም የሀገር ሃብት ማንቁርታቸውን ተይዘው ይተፉውአታል።
ወዲ መቀሌ የሕወሃት አባል ካልሆንክ አይዞህ ዘመኑ የእኛ ነው፣ዕብሪተኛ፣ዘረኛ እና ውሸታም ጠ/ሚኒስትር የምንገላገልበት ቀን ደርሱዋል፤የትግራይ ተወላጅን በጥርጣሬና በጥላቻ የማየቱ ግዜ የያበቃል፤ሌሎቻችንም አንገት መድፋታችን ወደ ወህኒ መጋዛችን ያበቃል፤ ...
dear tplf member cstptru.....who is acting like NAZI ? you & your racist party or Ethiopians who living as slave in their country? ....don't hesitate we will be win .the future is ours......if you are not committed a crime don't worry....have good dawn.
የቁጩው ም/ጠ/ሚር
በአሜሪካ መዋረዱን በኢሳት ቴሌቪዥን ላይ አድምጬ ነበር ፤ምን ያህል ቢያሩዋርጡት ነው በዚህ ፍጥነት አዲስ አበባ ደረሰው፤...ሌላው የገረመኝ ሃይለማርያም የኤርትራ መንግስት ሽብር ለመፍጠር ለመዘጋጀቱ መረጃ አለን ማለቱ ነው፤በየትኛው ስልጣኑ ነው ይህን የሚያውቀው ?የሞሉትን ማፍሰስ እንጂ፤..ወግ አይቀርም አሉ እትዬ ማሚቴ፤
ከቦሌ መድሃኒ ዓለም
አቶ አማረ አረጋዊ እንደምን አለህ ...አሁን ደግሞ ስለ ሪል ስቴት ፣ስለቢዝነስ ማውራት ጀመርክ ...ምን አስቸኮለህ ሁሉ ነገር በሕዝባዊ እንቅስቃሴ መስመር ይይዛል፤...ዘረኝነቱም፣ሌብነቱም ፣ጥላቻና ጥርጣሬውም ሁሉም ያኔ ያበቃል፤...አንተም ያኔ ሰልፍህን ታስተካክልና ስለነ መለስ ዘረኝነት የምትጽፍበት ቀን እየመጣ ነው፤ የገደልከውና ያስገደልከው ከሌለ ፣በዘረፋው ተባባሪ ካልሆንክ አያሳስብህ ቂም እና ጥላቻ ያለው እናንተ ሕወሀቶች ጋ እንጂ ሌሎቻችን 21ኛው ክፍለ ዘመን ውስጥ ገብተናል፤ልብ በል ሕወሐቶች እንጂ ትግሬዎች አላልኩም ፣የመሪያችን የዓጼ ዮሃንስ ልጆች የሆኑ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ትግሬዎች አሉ፤የጠላታችን የመለስ ተከታይ የሆኑ በዘረኝነት ያበዱ ትግሬዎች በሺህዎች የሚቆጠሩ ናቸው። ከግንቦት 20/2003 በፊት ኢትዮጵያ ነጻ ትወጣለች፤
ቦሌ መድሃኒያለም አካባቢ ነዋሪ ነኝ