Fikru
47p78 comments posted · 0 followers · following 0
12 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - ታላቁ ግድብና... · 0 replies · +3 points
12 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - ግብፅ የታላቁ... · 0 replies · 0 points
13 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - ሸራተን አዲስ... · 0 replies · +1 points
Should they be slaves so that Au and UN stay in Addis? Don't be ignorant. To me the labor of poor ethiopians should be rewarded first.
13 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - ሸራተን አዲስ... · 2 replies · -2 points
13 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - ‹‹ሕዝ... · 0 replies · +1 points
13 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - ‹‹ሕዝ... · 1 reply · +1 points
13 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - የጠቅላይ ሚኒ... · 0 replies · +1 points
የሰው ልጅ ከሁሉ በፊት የሚያስፈልገው ምግብ፣ ልብስና መጠለያ መሆኑን ለአንተ መንገር ለቀባሪ ማርዳት ይመስለኛል። አንተ የመንግስት ሰራተኛ ከሆንክ የእነዚህ ሰዎች ደመወዝ ምን ያህል እንደሆነ መገመት የሚያቅትህ አይመስለኝም። በአጠቃላይ በሀገሪቱ ደመወዝተኛው የሚኖረው ከእጅ ወደ አፍ በመሆኑ ከመብላት በላይ የልብስና የመጠለያ ነገር እጅግ አሳሳቢ ነው። እናም መንግስት ይህንን ችግር ለመቅረፍ የሚያደርገው ጥረት ቅድሚያ ሊሰጣቸው ከሚገቡት ነገሮች አንዱ አይመስልህም ወዳጄ? ደግሞም እኮ እነሱ አሁን የተከራዩትን ሲለቁ የቤት ኪራዩም ዋጋ ይቀንስ ይሆናል። ማን ያውቃል!!!
13 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - የጠቅላይ ሚኒ... · 2 replies · +2 points
13 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - የአንድነት ፓ... · 0 replies · +1 points
አንተ የምትፈልገው አንተ የምትደግፈውን ዓላማ ወይም ፓርቲ ብቻ የሚደግፍ ጽሁፍ ብቻ በጋዜጣው ላይ እንዲወጣ ነው? ፍላጎትህ ይህ ከሆነ ታዲያ የፓርቲ ልሳን ለምን አታቋቁሙም? ሪፖርተርማ የሁሉም ዜጎች ሃሳብ የሚስተናገድበት ጋዜጣ ነው። በርግጥ አንዳንዶቹ የሪፖርተር ጋዜጠኞች የራሳቸውን ፍላጎት ግንባር ቀደም አድርገው ሲሰሩ ይታያሉ። ኃይሌ ሙሉ ቀደም ሲል ለቅንጅት አሁን ደግሞ ለመድረክና ለአንደነት እንደሚሰራ በተለያየ ጊዜ የሚያቀርባቸው ዜናዎች ያሳብቁበታል። ለምሳሌ ባለፈው ሰሞን መድረክን ለማስደሰት ኢዴፓ ያላለውን ዜና ሰርቶ ማስተባበያ መቅረቡን አስታውሳለሁ።
13 years ago @ Reporter - Amharic Ver... - ሸማችን የሚያ... · 1 reply · 0 points